$ 0 0 ኢሳት ወሬውን ካደረሰን በኋላ ግን ብዙዎቻችንን በወሬ ቅብብሎሹ ትጋት አሳየን። በጋተውም አቶ በረከት ስምዖን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሽንቁር በኩል ብቅ ብለው አፋቸውን ሞልተው ጠቅላዩ እንደተሻላቸው ነገሩን። በሌላ ንጋታው ደግሞ አቦይ ስብሐት በኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ስልክ ብቅ ብለው “አቶ መለስ በህይወት አሉ... More latest news @ www.ecadforum.com